ካህናት /Clergy
የቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከ፳፭ ዓመት በላይ በሥፍራው ያገለገሉ አባቶች ያሏት ሲሆን በተለይም በዚህ የረጅም ዘመን አገልግሎት ጠንካራ በሆነ ፍጹም ፍቅርና መተሳሰብ በሰጡት አገልግሎት ቤተ ክርስቲያናችን ዛሬ ለደረሰችበት እድገት ታላቅ አስተዋጽዎ አድርገዋል።
በበለጠ የቤተ ክርስቲያናችንን አገልጋይ ካህናት ለመተዋወቅ በየሰማቸው በመጫን የካህናቱን የትውልድ ቦታ፤ ትምህርትና ያደረጉትን ሐዋርያዊ ጉዞ ይመልከቱ
